1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

4ኛ ዙር የፓሪስ ዳይመንድ ሊግ ተጠባቂ ውድድር

ዓርብ፣ ሰኔ 2 2015

የፈረንሳይዋ ፓሪስ የዓመቱን አራተኛውን ዙር የዳይመንድ ሊግ ውድድር ዛሬ ምሽት ታስተናግዳለች። በውድድሩ በሁለት የሩጫ ውድድሮች ኢትዮጵያውን ከሁለቱም ጾታዎች ይሳተፋሉ። የክብረ ወሰን ባለቤቷ ለተሰንበት ግደይ እና በ300 ሜትር መሰናክል የሩጫ ውድድር ስኬታማ እየሆነ የመጣው ለሜቻ ግርማም ዛሬ ይጠበቃል።

Japan Tokio | Letesenbet Gidey
ምስል Petr David Josek/AP/picture alliance

በፓሪሱ የዳይመንድ ሊግ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ለአሸናፊነት ይጠበቃሉ

This browser does not support the audio element.

የፈረንሳይዋ ፓሪስ የዓመቱን አራተኛውን ዙር የዳይመንድ ሊግ ውድድር ዛሬ ምሽት ታስተናግዳለች። በውድድሩ በሁለት የሩጫ ውድድሮች ኢትዮጵያውን ከሁለቱም ጾታዎች ይሳተፋሉ። የክብረ ወሰን ባለቤቷ ለተሰንበት ግደይ እና በ300 ሜትር መሰናክል የሩጫ ውድድር ስኬታማ እየሆነ የመጣው ለሜቻ ግርማም ዛሬ ይጠበቃል። የዛሬ ምሽቱን የፓሪሱን ውድድር በተመለከተ ወኪላችን ኃይማኖት ጥሩነህን በስልክ አነጋግረናታል።

ሃይማኖት ጥሩነት 

ታምራት ዲንሳ 

ነጋሽ መሐመድ 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW